የሀገር ውስጥ ዜና

“የኢትዮ-ፓኪስታን ሳይንትፊክ ዲፕሎማሲ ፎረም” ሊመሰረት ነው

By Feven Bishaw

December 15, 2021

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 6 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)”የኢትዮ-ፓኪስታን ሳይንትፊክ ዲፕሎማሲ ፎረም” ሊመሰረት መሆኑ ተገለፀ፡፡

ፎረሙ በሳይንቲፊክ ጉዳዮች ዙሪያ ኢትዮጵያና ፓኪስታን ያላቸውን ልምድ እንዲለዋወጡና በጋራ እንዲሰሩ የሚያስችል መሆኑ ተገልጿል፡፡