አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 7 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሻሸመኔ ፋና ኤፍ ኤም 103 ነጥብ 4 ጣቢያና የነቀምቴ ፋና ኤፍ ኤም 96 ነጥብ 1 ጣቢያ ሰራተኞች ደም በመለገስ ከመከላከያ ሰራዊቱ ጎን መሆናቸውን አረጋግጠዋል።
ህይወታቸውን ለህዝባቸው እየሰጠ ለሚገኘው ጀግናው መከላከያ ሰራዊት እኛ የምንሰጠው ደም አነስተኛ የበጎ አድራጎት ተግባር ነው ብለዋል።
አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 7 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሻሸመኔ ፋና ኤፍ ኤም 103 ነጥብ 4 ጣቢያና የነቀምቴ ፋና ኤፍ ኤም 96 ነጥብ 1 ጣቢያ ሰራተኞች ደም በመለገስ ከመከላከያ ሰራዊቱ ጎን መሆናቸውን አረጋግጠዋል።
ህይወታቸውን ለህዝባቸው እየሰጠ ለሚገኘው ጀግናው መከላከያ ሰራዊት እኛ የምንሰጠው ደም አነስተኛ የበጎ አድራጎት ተግባር ነው ብለዋል።