አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 8 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ በልጆቿ የመተባበርና የመተሳሰብ ባህል ሊገጥማት የሚችለውን የምጣኔ ኃብት ማሽቆልቆል መቋቋም እንደምትችል በሚዛን ቴፒ ዩኒቨርሲቲ የምጣኔ ኃብት ምሁራን ገለጹ።
ምሁራኑ እንዳሉት ኢትዮጵያ ከጦርነቱ በኋላ ሊገጥማት የሚችለውን የኢኮኖሚ ድቀት ለማካካስ ከወትሮው በተለየ ግብርናን በማጠናከር ምርታማነትን ማሳደግ ይገባታል።
አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 8 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ኢትዮጵያ በልጆቿ የመተባበርና የመተሳሰብ ባህል ሊገጥማት የሚችለውን የምጣኔ ኃብት ማሽቆልቆል መቋቋም እንደምትችል በሚዛን ቴፒ ዩኒቨርሲቲ የምጣኔ ኃብት ምሁራን ገለጹ።
ምሁራኑ እንዳሉት ኢትዮጵያ ከጦርነቱ በኋላ ሊገጥማት የሚችለውን የኢኮኖሚ ድቀት ለማካካስ ከወትሮው በተለየ ግብርናን በማጠናከር ምርታማነትን ማሳደግ ይገባታል።