አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የፕላንና ልማት ሚኒስቴር ከተጠሪ ተቋማት ጋር በመሆን ለመከላከያ ኮምፕርሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል የ12 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረገ፡፡
በተለያየ ግንባር የተዋደቁ ጀግኖችን ለሚያክመው የቢሾፍቱ ሆስፒታል ነው የ12 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር ልገሳ የተደረገው ፡፡
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የፕላንና ልማት ሚኒስቴር ከተጠሪ ተቋማት ጋር በመሆን ለመከላከያ ኮምፕርሄንሲቭ ስፔሻላይዝድ ሆስፒታል የ12 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር ድጋፍ አደረገ፡፡
በተለያየ ግንባር የተዋደቁ ጀግኖችን ለሚያክመው የቢሾፍቱ ሆስፒታል ነው የ12 ነጥብ 5 ሚሊየን ብር ልገሳ የተደረገው ፡፡