የሀገር ውስጥ ዜና

በመቐለ ከተማ በ4 ቢሊየን ብር ወጪ የተገነቡ መሰረተ ልማቶች ተመረቁ

By Tibebu Kebede

February 15, 2020

አዲስ አበባ ፣ የካቲት 7፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በትግራይ ክልል መቐለ ከተማ በ4 ቢሊየን ብር ወጪ የተገነቡ መሰረተ ልማቶች ተመርቀው ለአገልግሎት ክፍት ሆኑ፡፡

45ኛ ዓመት የህወሓት ምስረታ በዓልን ምክንያት በማድረግ በመቐለ ከተማ በ4 ቢሊየን ብር ወጪ የተገነቡ መሰረተ ልማቶች በዛሬው ዕለት ተመርቀው ለአገልግሎት ክፍት ሆነዋል፡፡