አዲስ አበባ ፣ የካቲት 7፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ የዱባይ 2020 ኤክስፖ በሚካሄድበት ስፍራ እየተደረገ ያለውን ዝግጅት ጎበኙ።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ እና ልዑካቸው በዛሬው ዕለት ዱባይ 2020 ለተሰኘው ኤክስፖ እየተከናወኑ ያሉ ዝግጅቶችን ጎብኝተዋል።
አዲስ አበባ ፣ የካቲት 7፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዶክተር ዐቢይ አህመድ የዱባይ 2020 ኤክስፖ በሚካሄድበት ስፍራ እየተደረገ ያለውን ዝግጅት ጎበኙ።
ጠቅላይ ሚኒስትሩ እና ልዑካቸው በዛሬው ዕለት ዱባይ 2020 ለተሰኘው ኤክስፖ እየተከናወኑ ያሉ ዝግጅቶችን ጎብኝተዋል።