አዲስ አበባ፣ የካቲት 7፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ ባህላዊ መሪዎች መድረክ በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው።
መድረኩ በዋናነት “የአፍሪካ ባህላዊ መሪዎች ጉባኤ” እንዲመሰረት የማድረግን አላማ የሰነቀ መሆኑ ተገልጿል።
አዲስ አበባ፣ የካቲት 7፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ ባህላዊ መሪዎች መድረክ በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው።
መድረኩ በዋናነት “የአፍሪካ ባህላዊ መሪዎች ጉባኤ” እንዲመሰረት የማድረግን አላማ የሰነቀ መሆኑ ተገልጿል።