የሀገር ውስጥ ዜና

የአፍሪካ ባህላዊ መሪዎች መድረክ በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው

By Tibebu Kebede

February 15, 2020

አዲስ አበባ፣ የካቲት 7፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ ባህላዊ መሪዎች መድረክ በአዲስ አበባ እየተካሄደ ነው።

መድረኩ በዋናነት “የአፍሪካ ባህላዊ መሪዎች ጉባኤ” እንዲመሰረት የማድረግን አላማ የሰነቀ መሆኑ ተገልጿል።