Fana: At a Speed of Life!

አየር መንገዱ “ለ1ሚሊየን ወደ ሃገር ቤት” ጥሪ ለሚገቡ ኢትዮጵያውያን ያደረገውን የዋጋ ቅናሽ ለተጨማሪ ቀናት አራዘመ

አዲስ አበባ ፣ ታህሳስ 12 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አየር መንገድ ለታላቁ ወደሃገር ቤት ጥሪ ወደ ኢትዮጵያ ለሚመጡ ኢትዮጵያውያን እና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ያደረገውን የዋጋ ቅናሽ ለተጨማሪ ጊዜ ማራዘሙን አስታወቀ።

አየር መንገዱ በትዊተር ገጹ ባሰፈረው ፅሁፍ “ለ1ሚሊየን ወደ ሃገር ቤት” ጥሪ ለሚገቡ ኢትዮጵያውያን ያደረገውን የትኬት ዋጋ ቅናሽ ለተጨማሪ ቀናት ማራዘሙን አስታውቋል።

ጥሪውን ተቀብለው ወደ ኢትዮጵያ ለሚገቡ ኢትዮጵያውያን አየር መንገዱ የ30 በመቶ ቅናሽ ማድረጉ ይታወሳል።

አካባቢዎን ይጠብቁ!

ወደ ግንባር ይዝመቱ!

መከላከያን ይደግፉ!

ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting
ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.