አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 13 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሀገር ግንባታ ላይ የምሁራንን ሚና ማጎልበት ላይ ትኩረት ያደረገ ክልላዊ የምክክር መድረክ በወራቤ ከተማ እየተካሄደ ይገኛል፡፡
የደቡብ ክልል ከፍተኛ አመራሮች ከምሁራን ጋር በወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳዮች ላይ እየመከሩ ነው፡፡
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 13 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሀገር ግንባታ ላይ የምሁራንን ሚና ማጎልበት ላይ ትኩረት ያደረገ ክልላዊ የምክክር መድረክ በወራቤ ከተማ እየተካሄደ ይገኛል፡፡
የደቡብ ክልል ከፍተኛ አመራሮች ከምሁራን ጋር በወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳዮች ላይ እየመከሩ ነው፡፡