የሀገር ውስጥ ዜና

በሀገር ግንባታ የምሁራን ሚና ላይ ትኩረት ያደረገ ክልላዊ የምክክር መድረክ በወራቤ እየተካሄደ ነው

By Feven Bishaw

December 22, 2021

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 13 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሀገር ግንባታ ላይ የምሁራንን ሚና ማጎልበት ላይ ትኩረት ያደረገ ክልላዊ የምክክር መድረክ በወራቤ ከተማ እየተካሄደ ይገኛል፡፡

የደቡብ ክልል ከፍተኛ አመራሮች ከምሁራን ጋር በወቅታዊ ሀገራዊ ጉዳዮች ላይ እየመከሩ ነው፡፡