አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 13፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በጦርነቱ አሸናፊ ያደረገን አንድነታችን በአሸባሪ ቡድኑ የወደሙ ተቋማቶች እና መሰረተልማቶቻችን መልሶ በመገንባትና የተፈናቀሉ ወገኖቻችን መልሶ ማቋቋም ስራ ላይም ተጠናክሮ ሊቀጥል እደሚገባ የአማራ እና የኦሮሚያ ክልል ባህልና ቱሪዝም ቢሮ ሃላፊዎች ገለጹ፡፡
የኦሮሚያ ክልል ባህልና ቱሪዝም ቢሮ ሀላፊ ሰዓዳ ዑስማን እና የአማራ ክልል ቱሪዝም ቢሮ ሀላፊ ጣሂር ሙሃመድ ከፋና ቲቪ ጋር ቆይታ አድርገዋል፡፡