አዲስ አበባ፣ የካቲት 8፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) አርሶ አደሩ ዘመናዊ የእርሻ መሳሪያ የመጠቀም ልምዱን ሊያሳድግ እንደሚገባ የፌዴራል የህብረት ስራ ኤጀንሲ ዋና ዳይሬክተር አቶ ኡስማን ሱሩር ገለፁ።
በዛሬው ዕለት በኦሮሚያ ክልል በአርሲ ዞን በቦቆጂ ከተማ የአርሶ አደሮች ፌስቲቫል ተከፍቷል።
አዲስ አበባ፣ የካቲት 8፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) አርሶ አደሩ ዘመናዊ የእርሻ መሳሪያ የመጠቀም ልምዱን ሊያሳድግ እንደሚገባ የፌዴራል የህብረት ስራ ኤጀንሲ ዋና ዳይሬክተር አቶ ኡስማን ሱሩር ገለፁ።
በዛሬው ዕለት በኦሮሚያ ክልል በአርሲ ዞን በቦቆጂ ከተማ የአርሶ አደሮች ፌስቲቫል ተከፍቷል።