የሀገር ውስጥ ዜና

“ባለሃብቶች ከልግስና ባለፈ በክልሉ ኢንቨስትመንት አማራጮች ላይ ሊሰማሩ ይገባል” – አቶ አወል አርባ

By Feven Bishaw

December 24, 2021

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለሃብቶች ከልግስና ባለፈ በክልሉ የኢንቨስትመንት አማራጮች ላይ ሊሰማሩ ይገባል ሲሉ የአፋር ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አወል አርባ ተናገሩ፡፡

ርዕሰ መስተዳድሩ ይህንን ያሉት የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን በአፋር ክልል መዋዕለ ንዋያቸውን ለማፍሰስ ከተዘጋጁ ባለሃብቶች ጋር ውይይት ባደረገበት ወቅት ነው፡፡