አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለሃብቶች ከልግስና ባለፈ በክልሉ የኢንቨስትመንት አማራጮች ላይ ሊሰማሩ ይገባል ሲሉ የአፋር ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አወል አርባ ተናገሩ፡፡
ርዕሰ መስተዳድሩ ይህንን ያሉት የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን በአፋር ክልል መዋዕለ ንዋያቸውን ለማፍሰስ ከተዘጋጁ ባለሃብቶች ጋር ውይይት ባደረገበት ወቅት ነው፡፡
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ባለሃብቶች ከልግስና ባለፈ በክልሉ የኢንቨስትመንት አማራጮች ላይ ሊሰማሩ ይገባል ሲሉ የአፋር ክልል ርዕሰ መስተዳድር አቶ አወል አርባ ተናገሩ፡፡
ርዕሰ መስተዳድሩ ይህንን ያሉት የኢትዮጵያ ኢንቨስትመንት ኮሚሽን በአፋር ክልል መዋዕለ ንዋያቸውን ለማፍሰስ ከተዘጋጁ ባለሃብቶች ጋር ውይይት ባደረገበት ወቅት ነው፡፡