አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ህይወቱን፣ አካሉን ለሀገሩ የሰጠ እና ወራሪ ቡድኑን የመከተ ህዝብ የወደሙ ንብረቶችን ለማቋቋም አይሳነውም ሲሉ የአማራና ኦሮሚያ ክልሎች ከፍተኛ አመራሮች ገለጹ፡፡
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ህይወቱን፣ አካሉን ለሀገሩ የሰጠ እና ወራሪ ቡድኑን የመከተ ህዝብ የወደሙ ንብረቶችን ለማቋቋም አይሳነውም ሲሉ የአማራና ኦሮሚያ ክልሎች ከፍተኛ አመራሮች ገለጹ፡፡