አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 16፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) በቅርቡ በአሸባሪው ህወሓት ከፍተኛ ውድመት የደረሰበት የደሴ ፋና ኤፍ ኤም ጥገና ተደርጎለት ወደ ስርጭት ተመልሷል፡፡
አሸባሪው ቡድን ደሴን በወረረበት ወቅት በተቋሙ ላይ ከፍተኛ ውድመት አድርሷል፡፡
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 16፣ 2014 (ኤፍ ቢሲ) በቅርቡ በአሸባሪው ህወሓት ከፍተኛ ውድመት የደረሰበት የደሴ ፋና ኤፍ ኤም ጥገና ተደርጎለት ወደ ስርጭት ተመልሷል፡፡
አሸባሪው ቡድን ደሴን በወረረበት ወቅት በተቋሙ ላይ ከፍተኛ ውድመት አድርሷል፡፡