Fana: At a Speed of Life!

የሶማሌ ክልል ለጀግናው መከላከያ ሰራዊት የአይነት ድጋፍ አደረገ

 

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 20፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የሶማሌ ብሔራዊ ክልላዊ መንግስት ለመከላከያ ሰራዊት የምግብ እና ምግብ ነክ ያልሆኑ ቁሳቁስ ድጋፍ አድርጓል፡፡

ክልሉ ከዚህ ቀደም በርካታ ድጋፎችን ያደረገ ሲሆን፥ በዚህኛው ዙር ድጋፉም 11 ሺህ ሽርጦች፣ 500 ካርቶን ቴምር እና 150 ካርቶን ወተት ለሰራዊቱ ድጋፍ ማድረጉን ከብልጽግና ፓርቲ ፅህፈት ቤት ያገኘነው መረጃ ያመላክታል፡፡

አካባቢዎን ይጠብቁ!
ወደ ግንባር ይዝመቱ!
መከላከያን ይደግፉ!
ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!
You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.