አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 27፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) የታሪክ አለመግባባቶችን ለመፍታት የዘርፉ ምሁራን የበኩላቸውን ሚና እንዲወጡ ጥሪ ቀረበ፡፡
የሰላም ሚኒስቴር ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ጋር በመሆን ያዘጋጀው “የታሪካዊነት አበርክቶ ለብሔራዊ መግባባትና የታሪክ ምሁራን ሚና” በሚል ርዕስ የምክክር መድረክ እየተካሄደ ነው።
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 27፣ 2014(ኤፍ ቢ ሲ) የታሪክ አለመግባባቶችን ለመፍታት የዘርፉ ምሁራን የበኩላቸውን ሚና እንዲወጡ ጥሪ ቀረበ፡፡
የሰላም ሚኒስቴር ከአዲስ አበባ ዩኒቨርሲቲ ጋር በመሆን ያዘጋጀው “የታሪካዊነት አበርክቶ ለብሔራዊ መግባባትና የታሪክ ምሁራን ሚና” በሚል ርዕስ የምክክር መድረክ እየተካሄደ ነው።