አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሀገራችን በምትፈልገን ዘረፍ ሁሉ ለማገልገል ዝግጁ ነን ሲሉ የመንግስትን ጥሪ ተቀብለው ወደ ሀገራቸው የመጡ ዳያስፖራዎች ገለጹ፡፡
አቶ ታሪኩ ተገኘ እና አቶ ገብረ አማኑኤል ተገኔ የኢትዮጵያን ጥሪ ተቀብለው ከኦስትሪያ ቬና እና ከአሜሪካ ወደ ሀገራቸው የገቡ ዳያስፖራዎች ናቸው፡፡
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 27፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሀገራችን በምትፈልገን ዘረፍ ሁሉ ለማገልገል ዝግጁ ነን ሲሉ የመንግስትን ጥሪ ተቀብለው ወደ ሀገራቸው የመጡ ዳያስፖራዎች ገለጹ፡፡
አቶ ታሪኩ ተገኘ እና አቶ ገብረ አማኑኤል ተገኔ የኢትዮጵያን ጥሪ ተቀብለው ከኦስትሪያ ቬና እና ከአሜሪካ ወደ ሀገራቸው የገቡ ዳያስፖራዎች ናቸው፡፡