የሀገር ውስጥ ዜና

የአምባሳደር ዶክተር ካሳ ከበደ ስርዓተ ቀብር ተፈጸመ

By Feven Bishaw

January 05, 2022

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 27፣ 2014 ( ኤፍ ቢ ሲ) የአምባሳደር ዶክተር ካሳ ከበደ ስርዓተ ቀብር በመንበረ ጸባኦት ቅድስት ሥላሴ ካቴደራል ተፈጸመ።

በቀብር ስነስርዓቱ ላይ አርቲስትና የሰብዓዊ መብት ተሟጋቹ ታማኝ በየነን ጨምሮ ሌሎች የቀድሞ የስራ ባልደረቦቹ፣ ወዳጅ ዘመዶቹ ተገኝተዋል።