አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 27፣ 2014 ( ኤፍ ቢ ሲ) የአምባሳደር ዶክተር ካሳ ከበደ ስርዓተ ቀብር በመንበረ ጸባኦት ቅድስት ሥላሴ ካቴደራል ተፈጸመ።
በቀብር ስነስርዓቱ ላይ አርቲስትና የሰብዓዊ መብት ተሟጋቹ ታማኝ በየነን ጨምሮ ሌሎች የቀድሞ የስራ ባልደረቦቹ፣ ወዳጅ ዘመዶቹ ተገኝተዋል።
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 27፣ 2014 ( ኤፍ ቢ ሲ) የአምባሳደር ዶክተር ካሳ ከበደ ስርዓተ ቀብር በመንበረ ጸባኦት ቅድስት ሥላሴ ካቴደራል ተፈጸመ።
በቀብር ስነስርዓቱ ላይ አርቲስትና የሰብዓዊ መብት ተሟጋቹ ታማኝ በየነን ጨምሮ ሌሎች የቀድሞ የስራ ባልደረቦቹ፣ ወዳጅ ዘመዶቹ ተገኝተዋል።