Fana: At a Speed of Life!

የገና በአልን በላሊበላ ለማክበር እንግዶች ከተማዋ እየገቡ ነው

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 28፣ 2014 ( ኤፍ ቢ ሲ)  የገና በአልን በላሊበላ ለማክበር እንግዶች ወደ ከተማዋ እየገቡ ነው።

በዓሉን ለማክበር እየገቡ ያሉት እንግዶች በሃገር ውስጥ እና በውጭ የሚኖሩ ናቸው።

በአሸባሪው ህወሃት ወረራ ውስጥ ቆይታ ነፃ የወጣችው የላሊበላ ከተማ በየዓመቱ የገና በዓል በድምቀት ይከበርባታል።

በወረራው የተጎዳውን የአካባቢውን የቱሪዝም እንቅስቃሴ ያነቃቃል ተብሎ በታመነበት በዘንድሮው የገና በዓልም የዳያስፖራ ማህበረሰብ አባላትን ጨምሮ በርካታ ሰዎች ይገኙበታል ተብሎ ይጠበቃል።

 

በለይኩን ዓለም

 

ኢትዮጵያን፦ እናልማ፣ እንገንባ፣ እንዘጋጅ
ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-
ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/
ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision
ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡
ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!
You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.