አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 28፣ 2014 ( ኤፍ ቢ ሲ) በታላቁ የህዳሴ ግድብ ጉባ እየተደረገ ባለው የ100 ቀናት የሚኒስቴር መስሪያ ቤቶች ግምገማ ውጤታማ ስራዎች መከናወናቸው ተጠቁሟል።
በዚህም የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር፣ የንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር፣ የማዕድን ሚኒስቴር እና ፍትህ ሚኒስቴር በተያዘው እቅድ መሰረት ስራዎች መሰራታቸውን ሚኒስትሮቻቸው ተናግረዋል።
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 28፣ 2014 ( ኤፍ ቢ ሲ) በታላቁ የህዳሴ ግድብ ጉባ እየተደረገ ባለው የ100 ቀናት የሚኒስቴር መስሪያ ቤቶች ግምገማ ውጤታማ ስራዎች መከናወናቸው ተጠቁሟል።
በዚህም የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር፣ የንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር፣ የማዕድን ሚኒስቴር እና ፍትህ ሚኒስቴር በተያዘው እቅድ መሰረት ስራዎች መሰራታቸውን ሚኒስትሮቻቸው ተናግረዋል።