የሀገር ውስጥ ዜና

እየተደረገ ባለው የሚኒስቴር መስሪያ ቤቶች ግምገማ ውጤታማ ስራዎች መሰራታቸው ተጠቆመ

By Feven Bishaw

January 06, 2022

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 28፣ 2014 ( ኤፍ ቢ ሲ) በታላቁ የህዳሴ ግድብ ጉባ እየተደረገ ባለው የ100 ቀናት የሚኒስቴር መስሪያ ቤቶች ግምገማ ውጤታማ ስራዎች መከናወናቸው ተጠቁሟል።

በዚህም የውሃና ኢነርጂ ሚኒስቴር፣ የንግድና ቀጠናዊ ትስስር ሚኒስቴር፣ የማዕድን ሚኒስቴር እና ፍትህ ሚኒስቴር በተያዘው እቅድ መሰረት ስራዎች መሰራታቸውን ሚኒስትሮቻቸው ተናግረዋል።