የሀገር ውስጥ ዜና

በላሊበላ ውቅር አብያተ ክርስቲያናት ቅርስ ላይ ያተኮረ ውይይት እየተካሄደ ነው

By Feven Bishaw

January 06, 2022

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 28፣ 2014 ( ኤፍ ቢ ሲ) በላሊበላ ውቅር አብያተ ክርስቲያናት ቅርስ ላይ ያተኮረ ውይይት በላሊበላ ከተማ እየተካሄደ ነው።

በውይይቱ የአማራ ክልል ርእሰ መስተዳድር ዶክተር ይልቃል ከፋለ፣ የቱሪዝም ሚኒስትር አምባሳደር ናሲሴ ጫሊ፣ ብጹዕ አቡነ ኤርምያስ፣ የደብረ ሮሃ ቅዱስ ላሊበላ ገዳም አስተዳዳሪ ቆሞስ አባ ስላሴና ሌሎች ባለድርሻ አካላት እየተሳተፉ ነው፡፡