የሀገር ውስጥ ዜና

የአፍሪካ ሀገራት ምድር ጦር ጉባኤ በአዲስ አበባ መካሄድ ጀመረ

By Tibebu Kebede

February 18, 2020

አዲስ አበባ፣ የካቲት 10፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) የአፍሪካ ሀገራት ምድር ጦር ጉባኤ በአዲስ አበባ መካሄድ ጀመረ።

ለአራት ቀናት በሸራተን ሆቴል በሚካሄደው ጉባኤ ላይ ከተለያዩ የአፍሪካ ሀገራት የተውጣጡ ወታደራዊ አዛዦች በመሳተፍ ላይ ይገኛሉ።