ዓለምአቀፋዊ ዜና

ካዛኪስታን ከሩሲያ በጠየቀችው ወታደራዊ ድጋፍ ላይ አሜሪካ የሰጠችው አስተያየት በሞስኮ ክፉኛ ተተቸ

By Feven Bishaw

January 08, 2022

አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ካዛኪስታን በሀገሯ ለገጠማት የፀጥታ ስጋት ምላሽ ለመስጠትለሩሰያ ባቀረበችው የወታደራዊ ድጋፍ ጥያቄ ላይ የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አንቶኒ ብሊንከን የሰጡትን አስተያየት ሞስኮ ክፉኛ ተቸች።

ካዛኪስታን ሩሲያ ለምትገኝበት የዩሮዢያ ወታደራዊ ጥምረት የድጋፍ ጥያቄ አቅርባለች።