አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በመከላከያ ዋር ኮሌጅ ለሚገኙ የሠራዊቱ አባላት የምሳ ግብዣ እና የቁሳቁስ ድጋፍ ተደርጓል፡፡
የምሳ ግብዣ እና የቁሳቁስ ድጋፉ የገና በዓልን ምክንያት በማድረግ የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር ከአዲስ አበባ ኢንቨስትመንት ቢሮ እና ዳያስፖራውን ጨምሮ ሌሎች አጋር አካላትን በማስተባበር የተደረገ ነው፡፡
አዲስ አበባ፣ ታህሳስ 30፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በመከላከያ ዋር ኮሌጅ ለሚገኙ የሠራዊቱ አባላት የምሳ ግብዣ እና የቁሳቁስ ድጋፍ ተደርጓል፡፡
የምሳ ግብዣ እና የቁሳቁስ ድጋፉ የገና በዓልን ምክንያት በማድረግ የሴቶችና ማህበራዊ ጉዳይ ሚኒስቴር ከአዲስ አበባ ኢንቨስትመንት ቢሮ እና ዳያስፖራውን ጨምሮ ሌሎች አጋር አካላትን በማስተባበር የተደረገ ነው፡፡