የሀገር ውስጥ ዜና

ቦርዱ ለ6 ፓርቲዎች የምዝገባና የሀጋዊ ሰውነት ማረጋገጫ የምስክር ወረቀት ሰጠ

By Tibebu Kebede

February 18, 2020

አዲስ አበባ፣ የካቲት 10፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ ለስድስት የፖለቲካ ፓርቲዎች የምዝገባ እና የሀጋዊ ሰውነት ማረጋገጫ የምስክር ወረቀት ሰጠ።

በዚህም መሰረት የምዝገባ እና የሀጋዊ ሰውነት ማረጋገጫ የምስክር ወረቀት የተሰጣቸው፦

የኢትዮጵያ ብሔራዊ ምርጫ ቦርድ የምዝገባ እውቅና ከተሰጣቸው በተጨማሪ ለሌሎች 11 ፓርቲዎች ጊዜያዊ እውቅና (የሶስት ወር) መስጠቱንም አስታውቋል።

በዚህም መሰረት