የሀገር ውስጥ ዜና

በምዕራብ ጉጂ ዞን ዱግዳ ዳዋ ወረዳ 59 ኩንታል ካናቢስ አደንዛዥ እጽ ተያዘ

By Tibebu Kebede

February 18, 2020

አዲስ አበባ፣ የካቲት 10፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በኦሮሚያ ክልል ምዕራብ ጉጂ ዞን ዱግዳ ዳዋ ወረዳ 59 ኩንታል የካናቢስ አደንዛዥ እጽ ተያዘ።

የጉጂ ዞን ፖሊስ መምሪያ ወንጀል መከላከል ሃላፊ ኮማንደር አዳሙ አባተ ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት እንደገለጹት፥ በዱግዳ ዳዋ ወረዳ 59 ኩንታል የካናቢስ አደንዛዥ እጽ በዛሬው ዕለት ተይዟል።