የሀገር ውስጥ ዜና

ማይክ ፖምፔዮ ከኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ተወካዮች ጋር ተወያዩ

By Tibebu Kebede

February 19, 2020

አዲስ አበባ፣ የካቲት 11፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የአሜሪካው የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ማይክ ፖምፔዮ ከኢትዮጵያ የሃይማኖት ተቋማት ጉባኤ ተወካዮች ጋር ተወያዩ።

በውይይታቸውም በዴሞክራሲያዊ ስርዓት ውስጥ የሃይማኖት ነፃነት አስፈላጊነትን በተመለከተ መምከራቸው ነው የተገለጸው።