አዲስ አበባ፣ ጥር 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን የልዩ ቅርንጫፍ ጽ/ቤትን እድሳት ሥራ እና በሲኤምሲ የመኖሪያ መንደር የከርሰምድር የውሃ ፕሮጀክት ግንባታ አጠናቆ በዛሬው እለት አስመርቋል፡፡
የኮርፖሬሽኑ ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ረሻድ ከማል በዚህ ወቅት ÷ ኮርፖሬሽናችን አገራዊ ለውጡን መሰረት በማድረግ ውጤታማ የሪፎርም ሥራዎችን እያከናወነ ነው ብለዋል፡፡
አዲስ አበባ፣ ጥር 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ)የፌዴራል ቤቶች ኮርፖሬሽን የልዩ ቅርንጫፍ ጽ/ቤትን እድሳት ሥራ እና በሲኤምሲ የመኖሪያ መንደር የከርሰምድር የውሃ ፕሮጀክት ግንባታ አጠናቆ በዛሬው እለት አስመርቋል፡፡
የኮርፖሬሽኑ ዋና ሥራ አስፈጻሚ አቶ ረሻድ ከማል በዚህ ወቅት ÷ ኮርፖሬሽናችን አገራዊ ለውጡን መሰረት በማድረግ ውጤታማ የሪፎርም ሥራዎችን እያከናወነ ነው ብለዋል፡፡