አዲስ አበባ፣ጥር 17፣2014 (ኤፍ ቢሲ) ማሊ ከሰምምነት ውጭ በሀገሬ ሰፍረዋል ያለቻቸው የዴንማርክ ወታደሮች ከሀገር እንዲወጡ ጠየቀች።
የማሊ ወታደራዊ መንግስት ዴንማርክ ያለስምምነት በሀገሪቱ ያሰፈረችውን ከ100 የሚልቁ ወታደሮችን እንድታስወጣ ነው የጠየቀው።
አዲስ አበባ፣ጥር 17፣2014 (ኤፍ ቢሲ) ማሊ ከሰምምነት ውጭ በሀገሬ ሰፍረዋል ያለቻቸው የዴንማርክ ወታደሮች ከሀገር እንዲወጡ ጠየቀች።
የማሊ ወታደራዊ መንግስት ዴንማርክ ያለስምምነት በሀገሪቱ ያሰፈረችውን ከ100 የሚልቁ ወታደሮችን እንድታስወጣ ነው የጠየቀው።