አዲስ አበባ ፣ የካቲት 11 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል በ2 ነጥበ 3 ቢሊየን ብር የሚከናወነው 2ኛው አንድ ቋት ዋን ወሽ ፕሮግራም ተጀመረ።
በፕሮግራሙ ላይ የክልሉ የውሃ፣ መስኖና ኢነርጂ ልማት፣ የገንዘብና ኢኮኖሚ እንዲሁም የትምህርት ቢሮ አመራሮችን ጨምሮ የወረዳ፣ የዞን እና የክልል ሃላፊዎች ተገኝተዋል።
አዲስ አበባ ፣ የካቲት 11 ፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል በ2 ነጥበ 3 ቢሊየን ብር የሚከናወነው 2ኛው አንድ ቋት ዋን ወሽ ፕሮግራም ተጀመረ።
በፕሮግራሙ ላይ የክልሉ የውሃ፣ መስኖና ኢነርጂ ልማት፣ የገንዘብና ኢኮኖሚ እንዲሁም የትምህርት ቢሮ አመራሮችን ጨምሮ የወረዳ፣ የዞን እና የክልል ሃላፊዎች ተገኝተዋል።