አዲስ አበባ፣ የካቲት11፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኦሮሞና አማራ የፖለቲካ ፓርቲ አመራሮችና ምሁራን ውይይት ማድረጋቸው ተገለጸ፡፡
ለሁለት ቀናት በቆየው ሁለተኛው የጋራ መድረክ በዜጎች ደህንነት ላይ ልዩነትን በማጥበብ የጋራ ጉዳዮችን ይዞ መሄድ በሚል ሃሳቦች ላይ ምክክር ተደርጓል፡፡
አዲስ አበባ፣ የካቲት11፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የኦሮሞና አማራ የፖለቲካ ፓርቲ አመራሮችና ምሁራን ውይይት ማድረጋቸው ተገለጸ፡፡
ለሁለት ቀናት በቆየው ሁለተኛው የጋራ መድረክ በዜጎች ደህንነት ላይ ልዩነትን በማጥበብ የጋራ ጉዳዮችን ይዞ መሄድ በሚል ሃሳቦች ላይ ምክክር ተደርጓል፡፡