የሀገር ውስጥ ዜና

7ኛው የኢትዮጵያ ጥራት ሽልማት ሥነ ሥርዓት ተካሄደ

By Tibebu Kebede

February 20, 2020

አዲስ አበባ፣ የካቲት 12፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) 7ኛው ዙር የኢትዮጵያ ጥራት ሽልማት ሥነ ሥርዓት ተካሂዷል።

ብሔራዊ የጥራት ሽልማት ሥነ ሥርዓቱ በዛሬው ዕለት ነው በብሔራዊ በቤተ መንግሥት የተካሄደው።