ቢዝነስ

የገቢዎች ሚኒስቴር ግብር ከፋዮችን አመሰገነ

By Tibebu Kebede

February 21, 2020

አዲስ አበባ፣ የካቲት 13፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የገቢዎች ሚኒስቴር በግማሽ ዓመቱ ለተመዘገበው የላቀ የገቢ አፈፃፀም ግብር ከፋዮችን አመሰገነ።

የምስጋና መርሃ ግብሩ በትናንትናው እለት ምሽት መካሄዱን ከገቢዎች ሚኒስቴር ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።

ትኩስ መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት የቴሌግራም ገፃችንን ሰብስክራይብ ያድርጉ! https://t.me/fanatelevision