አዲስ አበባ፣ የካቲት 13፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የገቢዎች ሚኒስቴር በግማሽ ዓመቱ ለተመዘገበው የላቀ የገቢ አፈፃፀም ግብር ከፋዮችን አመሰገነ።
የምስጋና መርሃ ግብሩ በትናንትናው እለት ምሽት መካሄዱን ከገቢዎች ሚኒስቴር ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።
ትኩስ መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት የቴሌግራም ገፃችንን ሰብስክራይብ ያድርጉ! https://t.me/fanatelevision
አዲስ አበባ፣ የካቲት 13፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) የገቢዎች ሚኒስቴር በግማሽ ዓመቱ ለተመዘገበው የላቀ የገቢ አፈፃፀም ግብር ከፋዮችን አመሰገነ።
የምስጋና መርሃ ግብሩ በትናንትናው እለት ምሽት መካሄዱን ከገቢዎች ሚኒስቴር ያገኘነው መረጃ ያመለክታል።
ትኩስ መረጃዎችን በፍጥነት ለማግኘት የቴሌግራም ገፃችንን ሰብስክራይብ ያድርጉ! https://t.me/fanatelevision