አዲስ አበባ፣ የካቲት 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የፕላን እና ልማት ሚኒስቴር በዛሬው ዕለት የመንግሥት ተቋማት ቀጣይ 100 ቀናት ዕቅድ ላይ ውይይት አካሄዷል፡፡
ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ያካሄደው ውይይት፥ የመንግሥት ተቋማት ዕቅድ ጥራት ያለው፣ ውጤታማ እና የጋራ እንዲሆን ያለመ ነው፡፡
አዲስ አበባ፣ የካቲት 3፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የፕላን እና ልማት ሚኒስቴር በዛሬው ዕለት የመንግሥት ተቋማት ቀጣይ 100 ቀናት ዕቅድ ላይ ውይይት አካሄዷል፡፡
ሚኒስቴር መስሪያ ቤቱ ያካሄደው ውይይት፥ የመንግሥት ተቋማት ዕቅድ ጥራት ያለው፣ ውጤታማ እና የጋራ እንዲሆን ያለመ ነው፡፡