አዲስ አበባ፣ የካቲት 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የትምህርት መስኮች ያሰለጠናቸውን 478 ተማሪዎች አስመረቀ፡፡
ዩኒቨርሲቲው በሕክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ እንዲሁም በተለያዩ የትምህርት መስኮች በቅድመ እና ድህረ ምረቃ ያሰለጠናቸውን ተማሪዎችን ነው ያሰመረቀው፡፡
አዲስ አበባ፣ የካቲት 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የትምህርት መስኮች ያሰለጠናቸውን 478 ተማሪዎች አስመረቀ፡፡
ዩኒቨርሲቲው በሕክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ እንዲሁም በተለያዩ የትምህርት መስኮች በቅድመ እና ድህረ ምረቃ ያሰለጠናቸውን ተማሪዎችን ነው ያሰመረቀው፡፡