የሀገር ውስጥ ዜና

ጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲ ያሰለጠናቸውን 478 ተማሪዎች አስመረቀ

By Feven Bishaw

February 12, 2022

አዲስ አበባ፣ የካቲት 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ጅግጅጋ ዩኒቨርሲቲ በተለያዩ የትምህርት መስኮች ያሰለጠናቸውን 478 ተማሪዎች አስመረቀ፡፡

ዩኒቨርሲቲው በሕክምናና ጤና ሳይንስ ኮሌጅ እንዲሁም በተለያዩ የትምህርት መስኮች በቅድመ እና ድህረ ምረቃ ያሰለጠናቸውን ተማሪዎችን ነው ያሰመረቀው፡፡