የሀገር ውስጥ ዜና

የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ በመስኖ ልማት ሥራዎች ላይ ትኩረት ማድረግ ይገባል – የሶማሌ ክልል መስኖና ተፋሰስ ልማት ቢሮ ሀላፊ

By Feven Bishaw

February 12, 2022

አዲስ አበባ፣ የካቲት 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ በመስኖ ልማት ሥራዎች ላይ ትኩረት ማድረግ ይገባል ሲሉ የሶማሌ ክልል መስኖና ተፋሰስ ልማት ቢሮ ሀላፊ አቶ ፊታህ መሀመድ ገለጸ፡፡

የመስኖ ልማት ሥራን በአግባቡ በመስራት እንደሀገር አሁን ያለውን ፈተና ፈጥኖ መውጣት እና የምግብ ዋስትናን ማረጋገጥ ለነገ የማይበል ሥራ ነው ብለዋል፡፡