አዲስ አበባ፣ የካቲት 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ በመስኖ ልማት ሥራዎች ላይ ትኩረት ማድረግ ይገባል ሲሉ የሶማሌ ክልል መስኖና ተፋሰስ ልማት ቢሮ ሀላፊ አቶ ፊታህ መሀመድ ገለጸ፡፡
የመስኖ ልማት ሥራን በአግባቡ በመስራት እንደሀገር አሁን ያለውን ፈተና ፈጥኖ መውጣት እና የምግብ ዋስትናን ማረጋገጥ ለነገ የማይበል ሥራ ነው ብለዋል፡፡
አዲስ አበባ፣ የካቲት 5፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የምግብ ዋስትናን ለማረጋገጥ በመስኖ ልማት ሥራዎች ላይ ትኩረት ማድረግ ይገባል ሲሉ የሶማሌ ክልል መስኖና ተፋሰስ ልማት ቢሮ ሀላፊ አቶ ፊታህ መሀመድ ገለጸ፡፡
የመስኖ ልማት ሥራን በአግባቡ በመስራት እንደሀገር አሁን ያለውን ፈተና ፈጥኖ መውጣት እና የምግብ ዋስትናን ማረጋገጥ ለነገ የማይበል ሥራ ነው ብለዋል፡፡