Fana: At a Speed of Life!

ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ ከስሎቪኒያ አቻቸው ጋር ተወያዩ

አዲስ አበባ፣ የካቲት 10፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ለ6ኛው የአውሮፓ ኅብረት – አፍሪካ ኅብረት ጉባዔ በቤልጂየም ብራሰልስ የሚገኙት የኢፌዴሪ ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ ከስሎቪኒያ ጠቅላይ ሚኒስትር ጃኔዝ ጃንሳ ጋር ተወያዩ።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ በማህበራዊ ትስስር ገፃቸው ባወጡት መረጃ ለረዥም ጊዜ የዘለቀውን የሁለቱን ሀገራት ወዳጅነት ስለማጠናከር እንዲሁም ስለቴክኒክ እና ኢኮኖሚ ትብብር መወያየታቸውን አስታውቀዋል።
የአውሮፓ ኅብረት – አፍሪካ ኅብረት ጉባዔ ዛሬ በብራሰልስ ይጀምራል፡፡
ጉባዔው ዛሬ እና ነገ እንደሚካሄድ እና የሁለቱ ህብረቶች አባል ሀገራት መሪዎች ይካፈሉበታል።

ኢትዮጵያን፦ እናልማ፣ እንገንባ፣ እንዘጋጅ

ወቅታዊ፣ትኩስ እና የተሟሉ መረጃዎችን ለማግኘት፡-

ድረ ገጽ፦ https://www.fanabc.com/

ፌስቡክ፡- https://www.facebook.com/fanabroadcasting

ዩትዩብ፦ https://www.youtube.com/c/fanabroadcastingcorporate/

ቴሌግራም፦ https://t.me/fanatelevision

ትዊተር፦ https://twitter.com/fanatelevision በመወዳጀት ይከታተሉን፡፡

ዘወትር፦ ከእኛ ጋር ስላሉ እናመሰግናለን!

 

You might also like

Leave A Reply

Your email address will not be published.