አዲስ አበባ፣ የካቲት 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሀገራዊ አንድነትን ለማጠናከር ታሪካዊ ምዕራፍን በሚገልጸው የሀገራዊ ምክክር ላይ በኮሚሽነርነት ሀላፊነትን መሸከም ልዩ ክብር አለው ሲሉ የኮሚሽኑ ሰብሳቢዎች ተናገሩ፡፡
የኮሚሽኑ ሰብሳቢ ፕሮፌሰር መስፍን አረዓያ እና ምክትል ሰብሳቢ ሂሩት ገብረስላሴ በህዝብ ጥቆማ ለህዝብ ለመስራት መመረጥ እድል መሆኑን ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ገልፀዋል።
አዲስ አበባ፣ የካቲት 14፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሀገራዊ አንድነትን ለማጠናከር ታሪካዊ ምዕራፍን በሚገልጸው የሀገራዊ ምክክር ላይ በኮሚሽነርነት ሀላፊነትን መሸከም ልዩ ክብር አለው ሲሉ የኮሚሽኑ ሰብሳቢዎች ተናገሩ፡፡
የኮሚሽኑ ሰብሳቢ ፕሮፌሰር መስፍን አረዓያ እና ምክትል ሰብሳቢ ሂሩት ገብረስላሴ በህዝብ ጥቆማ ለህዝብ ለመስራት መመረጥ እድል መሆኑን ለፋና ብሮድካስቲንግ ኮርፖሬት ገልፀዋል።