አዲስ አበባ፣ የካቲት 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ በተለያዩ አካባቢዎች የተከሰተውን ድርቅ ጉዳት ለመቀነስ ከዓለም አቀፍ ተቋማት ጋር እየተሠራ መሆኑን የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ ገለጹ።
ሚኒስትሯ በቦረና ዞን የተለያዩ አካባቢዎች የተከሰተውን ድርቅ ጉዳት ከተባበሩት መንግስታት ድርጅት የተለያዩ ተቋማት የሥራ ሃላፊዎች ጋር ተዘዋውረው ጎብኝተዋል።
አዲስ አበባ፣ የካቲት 15፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በኢትዮጵያ በተለያዩ አካባቢዎች የተከሰተውን ድርቅ ጉዳት ለመቀነስ ከዓለም አቀፍ ተቋማት ጋር እየተሠራ መሆኑን የጤና ሚኒስትር ዶክተር ሊያ ታደሰ ገለጹ።
ሚኒስትሯ በቦረና ዞን የተለያዩ አካባቢዎች የተከሰተውን ድርቅ ጉዳት ከተባበሩት መንግስታት ድርጅት የተለያዩ ተቋማት የሥራ ሃላፊዎች ጋር ተዘዋውረው ጎብኝተዋል።