አዲስ አበበ፣ የካቲት 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አገራዊ የምክክር ኮሚሽን ሥራውን በገለልተኝነት በመሥራት የተሰጠውን ህዝባዊ ኃላፊነት ሊወጣ እንደሚገባ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ታገሰ ጫፎ አሳሰቡ፡፡
የኢትዮጵያ አገራዊ የምክክር ኮሚሽን የስራ መጀመሪያ ትውውቅ መርሀ ግብር ዛሬ ተካሂዷል፡፡
አዲስ አበበ፣ የካቲት 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አገራዊ የምክክር ኮሚሽን ሥራውን በገለልተኝነት በመሥራት የተሰጠውን ህዝባዊ ኃላፊነት ሊወጣ እንደሚገባ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ታገሰ ጫፎ አሳሰቡ፡፡
የኢትዮጵያ አገራዊ የምክክር ኮሚሽን የስራ መጀመሪያ ትውውቅ መርሀ ግብር ዛሬ ተካሂዷል፡፡