የሀገር ውስጥ ዜና

ኮሚሽኑ ሥራውን በገለልተኝነት በመሥራት አገራዊ ኃላፊነቱን መወጣት አለበት – አፈ ጉባኤ ታገሰ ጫፎ

By Feven Bishaw

February 23, 2022

አዲስ አበበ፣ የካቲት 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) የኢትዮጵያ አገራዊ የምክክር ኮሚሽን ሥራውን በገለልተኝነት በመሥራት የተሰጠውን ህዝባዊ ኃላፊነት ሊወጣ እንደሚገባ የህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት አፈ ጉባኤ ታገሰ ጫፎ አሳሰቡ፡፡

የኢትዮጵያ አገራዊ የምክክር ኮሚሽን የስራ መጀመሪያ ትውውቅ መርሀ ግብር ዛሬ ተካሂዷል፡፡