የሀገር ውስጥ ዜና

“ሕብረተሰባዊ የጤና ቁርጠኝነት ለጾታ እኩልነት በኢትዮጵያ” የተሰኘውን ፕሮጀክት የማስጀመሪያ መርሃ ግብር ተካሄደ

By Feven Bishaw

February 23, 2022

አዲስ አበባ፣ የካቲት 16፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) “ሕብረተሰባዊ የጤና ቁርጠኝነት ለጾታ እኩልነት በኢትዮጵያ” የተሰኘው ፕሮጀክት የማስጀመሪያ መርሀ ግብር በጅግጅጋ ከተማ ተካሄደ።

ፕሮጀክቱ ልዩ ድጋፍ የሚያስፈልጋቸውን ክልሎች በጤናው ዘርፍ ከፍ ለማድረግ እንደሚያስችል ተገልጿል፡፡