አዲስ አበባ፣ የካቲት 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሩሰያ ትናንት በዩክሬን የጀመረችው ወታደራዊ ዘመቻ መቀጠሉ ተገለፀ።
ዛሬ በሁለተኛ ቀኑም በዩክሬን ርእሰ መዲና ኪየቭ ከባድ ፍንዳታዎች መሰማታቸው ነው የተነገረው።
አዲስ አበባ፣ የካቲት 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሩሰያ ትናንት በዩክሬን የጀመረችው ወታደራዊ ዘመቻ መቀጠሉ ተገለፀ።
ዛሬ በሁለተኛ ቀኑም በዩክሬን ርእሰ መዲና ኪየቭ ከባድ ፍንዳታዎች መሰማታቸው ነው የተነገረው።