ዓለምአቀፋዊ ዜና

ሩሲያ በዩክሬን እያካሄደች ያለችው ወታደራዊ ዘመቻ ዛሬ ለሁለተኛ ቀን መቀጠሉ ተነግሯል

By Feven Bishaw

February 25, 2022

አዲስ አበባ፣ የካቲት 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ሩሰያ ትናንት በዩክሬን የጀመረችው ወታደራዊ ዘመቻ መቀጠሉ ተገለፀ።

ዛሬ በሁለተኛ ቀኑም በዩክሬን ርእሰ መዲና ኪየቭ ከባድ ፍንዳታዎች መሰማታቸው ነው የተነገረው።