የሀገር ውስጥ ዜና

በመቅደላ ወረዳ የተገነቡ መሰረተ ልማቶች ተመረቁ

By Tibebu Kebede

February 23, 2020

አዲስ አበባ፣ የካቲት 15፣ 2012 (ኤፍ ቢ ሲ) በአማራ ክልል ደቡብ ወሎ ዞን መቅደላ ወረዳ የተገነቡ የተለያዩ መሰረተ ልማቶች በዛሬው ዕለት ተመርቀዋል።

በምረቃ ስነ ስርዓቱ ላይ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን እና የአማራ ክልል ርዕሰ መስተዳደር አቶ ተመስገን ጥሩነህን ጨምሮ የፌዴራል እና የክልሉ መንግስት ከፍተኛ የሥራ ሃላፊዎች እንዲሁም የአካባቢው ነዋሪወች ተገኝተዋል።