አዲስ አበባ፣ የካቲት 16፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በተባበሩት ዓረብ ኢሚሬቶች ያለ ህጋዊ የመኖሪያ ፈቃድ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ምዝገባ በአቡዳቢ የኢፌዴሪ ኤምባሲ ተጀመረ።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በቅርቡ በመካከለኛው ምስራቅ ሃገራት ከሚኖሩ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ጋር ውይይት ለማድረግ በተባበሩት ዓረብ ኢሚሬቶች የስራ ጉብኝት ማድረጋቸው ይታወሳል።
አዲስ አበባ፣ የካቲት 16፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በተባበሩት ዓረብ ኢሚሬቶች ያለ ህጋዊ የመኖሪያ ፈቃድ የሚኖሩ ኢትዮጵያውያን ምዝገባ በአቡዳቢ የኢፌዴሪ ኤምባሲ ተጀመረ።
ጠቅላይ ሚኒስትር ዐቢይ አሕመድ በቅርቡ በመካከለኛው ምስራቅ ሃገራት ከሚኖሩ ኢትዮጵያውያንና ትውልደ ኢትዮጵያውያን ጋር ውይይት ለማድረግ በተባበሩት ዓረብ ኢሚሬቶች የስራ ጉብኝት ማድረጋቸው ይታወሳል።