የሀገር ውስጥ ዜና

በወ/ሮ ዳግማዊት የተመራ ልዑክ በመንገድ ደህንነት ላይ ባተኮረው 3ኛው ዓለም አቀፍ የሚኒስትሮች ስብሰባ ላይ ተካፈለ

By Tibebu Kebede

February 24, 2020

አዲስ አበባ፣ የካቲት 16፣ 2012 (ኤፍ.ቢ.ሲ) በትራንስፖርት ሚኒስትር ወይዘሮ ዳግማዊት ሞገስ የተመራ የኢትዮጵያ ልዑክ ትኩረቱን በመንገድ ደህንነት ላይ ባደረገው 3ኛው ዓለም አቀፍ የሚኒስትሮች ስብሰባ ላይ ተካፈለ።

3ኛው ዓለም አቀፍ የሚኒስትሮች ስብሰባ በስዊድን ዋና ከተማ ስቶክሆልም ለሶስት ቀናት ተካሂዷል።