አዲስ አበባ፣ የካቲት 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአገራዊ ምክክሩ ህዝብ የነቃ ተሳትፎ እንዲያደርግ ለማስቻል የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች የላቀ ሚናቸውን ሊወጡ እንደሚገባ የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ባለስልጣን አሳሰበ።
ኢትዮጵያ አገራዊ ምክክር ኮሚሽን በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ተቋቁሞና 11 ኮሚሽነሮች ተሰይመውለት በኢትዮጵያ ሁሉን አቀፍና አሳታፊ ምክክር ለማድረግ በሂደት ላይ ይገኛል።
አዲስ አበባ፣ የካቲት 26፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በአገራዊ ምክክሩ ህዝብ የነቃ ተሳትፎ እንዲያደርግ ለማስቻል የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች የላቀ ሚናቸውን ሊወጡ እንደሚገባ የሲቪል ማህበረሰብ ድርጅቶች ባለስልጣን አሳሰበ።
ኢትዮጵያ አገራዊ ምክክር ኮሚሽን በህዝብ ተወካዮች ምክር ቤት ተቋቁሞና 11 ኮሚሽነሮች ተሰይመውለት በኢትዮጵያ ሁሉን አቀፍና አሳታፊ ምክክር ለማድረግ በሂደት ላይ ይገኛል።