አዲስ አበባ ፣ የካቲት 28 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሽብርተኛው ቡድን ወረራ የተፈናቀሉ ወገኖችን ወደ ቀያቸው የመመለሱ ተግባር ተጠናክሮ መቀጠሉን የአማራ ክልል አደጋ መከላከል እና ምግብ ዋስትና ኮሚሽን የሕዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር እያሱ መስፍን ገልጸዋል፡፡
በአሸባሪው ሸኔ ከኦሮሚያ ክልል የተፈናቀሉ ወገኖችም በአብዛኛው በመጠለያ ጣቢያ እንደሚገኙ ተናግረዋል፡፡
አዲስ አበባ ፣ የካቲት 28 ፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በሽብርተኛው ቡድን ወረራ የተፈናቀሉ ወገኖችን ወደ ቀያቸው የመመለሱ ተግባር ተጠናክሮ መቀጠሉን የአማራ ክልል አደጋ መከላከል እና ምግብ ዋስትና ኮሚሽን የሕዝብ ግንኙነት ዳይሬክተር እያሱ መስፍን ገልጸዋል፡፡
በአሸባሪው ሸኔ ከኦሮሚያ ክልል የተፈናቀሉ ወገኖችም በአብዛኛው በመጠለያ ጣቢያ እንደሚገኙ ተናግረዋል፡፡