አዲስ አበባ፣ መጋቢት 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በተባበሩት አረብ ኢሚሬቶች የኢትዮጵያ ቀን እየተከበረ ይገኛል፡፡
የኢትዮጵያ ኮሙኒቲ ቀንን ከመላው የተባበሩት አረብ ኢሚሬቶች የተሰባሰቡ ኢትዮጵያውያን በዱባይ በዓል ሸባብ ስታዲየም ነው እያከበሩ የሚገኙት፡፡
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 11፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) በተባበሩት አረብ ኢሚሬቶች የኢትዮጵያ ቀን እየተከበረ ይገኛል፡፡
የኢትዮጵያ ኮሙኒቲ ቀንን ከመላው የተባበሩት አረብ ኢሚሬቶች የተሰባሰቡ ኢትዮጵያውያን በዱባይ በዓል ሸባብ ስታዲየም ነው እያከበሩ የሚገኙት፡፡