አዲስ አበባ፣ የካቲት 17፣ 2012(ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢፌዲሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ገዱ አንዳርጋቸው ለይፋዊ የስራ ጉብኝት ዛሬ ማምሻውን ወደ ጣሊያን አቅንተዋል።
የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ገዱ በጣሊያን ቆይታቸው ከጣሊያኑ አቻቸው ጋር በሚኖራቸው ውይይት በሁለቱ ሀገራት መካከል እያደገ የመጣውን የሁለትዮሽ ግንኙነትና ትብብር የበለጠ ለማጠናከር በሚቻልባቸው ጉዳዮች ዙሪያ ይመክራሉ።
አዲስ አበባ፣ የካቲት 17፣ 2012(ኤፍ.ቢ.ሲ) የኢፌዲሪ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ገዱ አንዳርጋቸው ለይፋዊ የስራ ጉብኝት ዛሬ ማምሻውን ወደ ጣሊያን አቅንተዋል።
የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ገዱ በጣሊያን ቆይታቸው ከጣሊያኑ አቻቸው ጋር በሚኖራቸው ውይይት በሁለቱ ሀገራት መካከል እያደገ የመጣውን የሁለትዮሽ ግንኙነትና ትብብር የበለጠ ለማጠናከር በሚቻልባቸው ጉዳዮች ዙሪያ ይመክራሉ።