አዲስ አበባ፣ መጋቢት 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ከቱርክ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሜቭሉት ካቩሶግሉ ጋር በዶሃ ተወያዩ።
ውይይታቸውን ያደረጉት ከዶሃ ፎረም ጎን ለጎን ተገናኝተው።
አዲስ አበባ፣ መጋቢት 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ከቱርክ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሜቭሉት ካቩሶግሉ ጋር በዶሃ ተወያዩ።
ውይይታቸውን ያደረጉት ከዶሃ ፎረም ጎን ለጎን ተገናኝተው።