የሀገር ውስጥ ዜና

አቶ ደመቀ ከቱርክ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር እና ከኳታር ልማት ፈንድ ዋና ዳይሬክተር ጋር ተወያዩ

By Feven Bishaw

March 27, 2022

አዲስ አበባ፣ መጋቢት 18፣ 2014 (ኤፍ ቢ ሲ) ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር እና የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር አቶ ደመቀ መኮንን ከቱርክ የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር ሜቭሉት ካቩሶግሉ ጋር በዶሃ ተወያዩ።

ውይይታቸውን ያደረጉት ከዶሃ ፎረም ጎን ለጎን ተገናኝተው።